የዘጸአት ጥናት ክፍል 19

Jun 22, 2023    መጋቢ ዘካርያስ በላይ

ሙሴ በሲና ተራራ ሲቃጠል ያየው ቁጥቋጦ ምሳሌነቱ የእስራኤል ህዝብ ሲሆን የከበሩ እንደሆኑ የእግዚያብሔር ጽጋ እና ትግስት እንዳላቸው እና የእግዚያብሔር ጥበቃ ከእነሱ ጋር እንዳለ ያመለክታል ቁጥቋጦ አለመቃጠሉም እግዚያብሔር እኛን ወደእርሱ የሚያስጠጋበት በዙ መንገድ እንዳለው ያሳየናል እግዚያብሔር ሲጠራን እንሆይ ማለት እራስን ለእግዚያብሔር መሰዋት አርጎ ማቅረብ ነው።

ዘጸ 3:2-5